
በ2017 ዓ.ም ተሳታፊና ተጠቃሚ የሆነ ወጣት፤ ስፖርትን ባህሉ ያደረገ ህብረተሰብ እና ተወዳዳሪና ውጤታማ የሆነ ስፖርተኛ ተፈጥሮ ማየት፡፡
ተልዕኮ (Mission)
ማዕከላትና የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን በማስፋፋትና አቅማቸውን በማጎልበት፣ ህብረተሰቡን ተሳታፊና ተጠቃሚ በማድረግ የስፖርት ልማትን ማዘመን፡፡
እሴቶች (Values)
ግልፀኝነት
- አገልጋይነት
- አሳታፊነት
- ፍትሃዊነት
- በቡድን መስራት
- ማህበረሰባዊነት
- ዝግጁነት
- ተጠያቂነት
የስፖርት ተሳትፎና አካል ብቃት ቡድን ዋና ዋና ተግባራት / አገልግሎቶች/
- ህብረተሰቡን በስፖርት ለሁሉምና በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማሳተፍ
- የትምህርት ቤቶች የስፖርት እንቅስቃሴ በቅንጅት እንደስፋፋና እንዲጠናከር ማድረግ
- ህበረተሰቡን በመዝናኛ ስፖርቶች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ምቹ ሁኔታ መፍጠር
- ከወጣቶች ስብዕና መገንቢያ ጋር በመቀናጀት የህብረተሰቡን የስፖርትና መዝናኛ ተሳትፎ ማረጋገጥ
- የስፖርት ተሳትፎና መዝናኛ እንቅስቃሴ ድጋፍ፤ ክትትል እና ግምገማ ማድረግ