የተከበራችሁ የክ/ከተማችን ነዋሪዎች
“እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለትንሳኤ /ፋሲካ/ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልኩ በዓሉን ስናከብር በአብሮነት፣ ያለንን በጋራ በመቋደስ በፍፁም ኢትዮጵያዊነት ስሜት ሆነን እንድናከብር መልዕክቴን እያስተላለፍኩ፤ በዓሉ የሰላም፣ የጤና፣ የብልፅግና እና በረከት የምታተርፉበት ይሆንላችሁ ዘንድ እመኛለሁ።”
የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ አስተዳደር
ዋና ሥራ አስፈፃሚ
ሚያዝያ 07/2015 ዓ.ም