በጽ/ቤቱ ሥር ያሉ ቡድኖች
ራዕይ
በ2017 ዓ.ም የከተማ አስተዳደደሩን ሃብት በብቃት በማስተዳደርና ፈጣን ቀጣይነት ያለው ልማትን በማረጋጥ መሠረታዊ የኢኮኖሚ ለውጥ ማምጣት
ተልዕኮ
ለከተማ ነዋሪ መሠረታዊ የኢኮኖሚ ለውጥ ለማምጣት፣ የማህበረ – ኢኮኖሚ ጥናት በማከናወን ፣ የተቀናጀና ሁሉ አቀፍ የልማት ዕቅድና በጀት በማዘጋጀት፣ ፍትሃዊ የበጀት ድልድል በማድረግ፣ የበጎ አድራጎትና ስነ ህዝብ ስራዎችን በማስተባበባር እና አፈፃፀማቸውን ተከታትሎ በመገምገም፣ ዘመናዊ ቀልጣፋና ውጤታማ የመንግስትፋይናንስ አስተዳደር ሰርዓት በመዘርጋትና የአስተዳደሩን ሀብት በአግባቡ ልማት ላይ እንዲውል በማድረግ ፈጣንና ቀጣይነት ያለው ልማትን ማረጋገጥ ነው፡፡
እሴቶች
አድራሻችን
አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ሀንፃ 6ኛ ፎቅ
በጽ/ቤቱ የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶች
ከተገልጋይ የሚጠበቅ ሟሟላት ያለባቸው ዝርዝር ሁኔታዎች