
Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit. Ut elit tellus, luctus nec ullamcorper mattis, pulvinar dapibus leo.

ራዕይ/Vision/
በ2017 ዓ.ም አዲስ አበባ የሴቶች፣የሕፃናት፣የአካል ጉዳተኞችና አረጋዊያን መብትና ደህንነት የተረጋገጠባት፤የማህበራዊ ጥበቃ አገልግሎቶች የተስፋፉባት እና የስርዓተ-ፆታ እኩልነት የጎለበተባት ከተማ ሆና ማየት፡፡
የተቋሙ ተልዕኮ /Mission/
የሴቶች፣ሕፃናት፣አካል ጉዳተኞች፣ አረጋዊያን እና ሌሎች ልዩ ትኩረት የሚሹ የህብረተስብ ክፍሎች ማህበራዊ ችግሮች በመከላከል፤መብትና ደህንነት በማስከበር፤ድጋፍና ክብካቤ አገልግሎት በማስፋፋት የሴቶችን፣ የሕፃናትና አካል ጉዳተኞችን ጉዳይ አካትቶ ትግበራ በማረጋገጥ፣ ህብረተሰቡን በማሳተፍና ባለድርሻ አካላት ድጋፍ በማቀናጀት እና አደረጃጀቶችን በማጠናከር ተሳትፏቸውን በማጎልበት፣በማብቃትና በማሸጋገር በህብረተሰቡ ዘንድ የተዛባ የስርዓተ-ፆታ አመለካከትን በመቀየር፤ በሁሉም መስክ እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ነው፡፡
እሴቶች/Values/
1.ሰብዓዊነት
2.ርህሩህነት
3.ፍትሐዊነት
4.አሳታፊነት
5.ግልፅኝነትና ተጠያቂነት
6.ምስጥር ጠባቂነት
7.በዕውቀትና በታማኝነት መምራት/መስራት/
8.ለለውጥ ዝግጁነት
አድራሻችን
ከዋናው የአስተዳደሩ ህንፃ በጀርባ በኩል የመሬት ማነጅመንት ኤጂኒሲ ህንፃ ላይ አንደኛ እና ሁለተኛ ፎቅ
ተ.ቁ | የሚሰጡ ዋና እና ንዑስ አገልግሎቶች ዓይነት | የሚሰጥበት የአስተዳደር እርከን የü ያድርጉ | |
በክ/ከተማ | በወረዳ | ||
1 | ለሴቶች የማህበራዊ አገልግሎት ድጋፍ መስጠት፣ |
|
|
1.1. | ከፍለው መማር ለማይችሉ ሴቶች የትምህርት እድልና ድጋፍ ማመቻቻት፣ | ||
1.2. 3 | በጎልማሶች ተግባር ተኮር ትምህርት ማሳተፍ፣ | ||
1.3 | የነፃ ህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ማመቻቸት፣ | ||
2 | አደረጃጀቶችንና ማህበራትን ማጠናከርና መደገፍ፣ |
|
|
2.1 | የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረግ፣ |
|
|
3 | ሴቶችን በገቢ ማስገኛ ዘርፎች እንዲሰማሩ ድጋፍ መስጠት መስጠት፣ |
|
|
3.1 | ተስማሚ ቴክኖሎጅዎችን ለተጠቃሚዎች ማሰራጨት፣ |
| |
3.2 | በቴክኖሎጅ ሽግግር ዙሪያ የሚከሰቱ ቅሬታዎችን መፍታት፣ |
|
|
3.3 | ሴቶች የስራ እድል እንዲፈጠርላቸው ማመቻቸት፣ | ||
4 | ሴቶች የብድርና ቁጠባ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሁኔታዎችን ማመቻቸት |
|
|
4.1 | የብድር አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማመቻቸት፣ | ||
4.2 | የቁጠባ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማመቻቸት፣ | ||
5 | ፆታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶችን መከላከልና ተግባራዊ ምላሽ መስጠት፣ |
|
|
5.1 | ለጥቃት ተጎጅዎች ተግባራዊ ምላሽ መስጠት፣ | ||
5.2 | ሴቶች የስራ እድል እንዲፈጠርላቸው ማመቻቸት፣ | ||
5.3 | ለሴት የመንግስት ሰራተኞች የትምህርት እድል ማመቻቸት፣ |
| |
5.4 | የህግ ምክር አገልግሎት እንዲያገኙ ማመቻቸት፣ |
| |
6 | አማራጭ የህፃናት ክብካቤ አገልግሎት መስጠት፣ |
|
|
6.1 | ጉዲፈቻ አገልግሎት፣ | ||
6.2 | አደራ ቤተሰብ አገልግሎት፣ | ||
6.3 | የመልሶ ማቀላቀል አገልግሎት፣ |
| |
6.4 | መልሶ የማዋሀድ አገልግሎት መስጠት፣ |
|
|
6.5 | የተቋም አገልግሎት መስጠት፣ | ||
7 | ምክር፣ የምክክርና አመራር አገልግሎት መስጠት፣ |
|
|
7.1 | ለህፃናት የስነ ልቦና ምክር አገልግሎት መስጠት፣ | ||
7.2 | ለህፃናት ቤተሰብ ምክር አገልግሎት መስጠት፣ | ||
8 | የአልሚ ምግቦችን ለእርጉዝ እናቶችና ጨቅላ ህፃናት አቅርቦትና ክትትል፣ |
|
|
8.1 | የአልሚ ምግብ አቅርቦት ማመቻቸት፣ | ||
8.2 | የአልሚ ምግብ አጠቃቀም ላይ ምክር መስጠት፣ |
|
|
9 | ለህፃናት የቀን ማቆያ ማስፋፋትና ድጋፍ ማድረግ፣ |
|
|
9.1 | የማህበረሰብ አቀፍ የህፃናት የቀን ማቆያ ማዕከላት ማቋቋምና መደራጀት፣ |
| |
9.2 | በመንግስት መስሪያ ቤቶች የህፃናት የቀን ማቆያ ማዕከላት እንዲቋቋሙ ድጋፍ ማድረግ፣ |
| |
10 | ተጠቃሚዎችን ከመሰረታዊ ማህበራዊ አገልግሎት ማስተሳሰር፣ |
|
|
10.1 | ከባንክ ገንዘብ መቀበል የማይችሉ የቀጥታ ድጋፍ ተጠቃሚዎች ውክልና ማመቻቸት፣ |
| |
10.2 | ቅሬታ ማስተናገድ፣ | ||
11 | ለተጠቃሚዎች የኑሮ ማሻሻያ አገልግሎት መስጠት፣ |
|
|
11.1 | የጋራና የተናጠል የምክርና አመራር አገልግሎት መስጠት፣ |
|
|
11.2 | ወደ ተቋማት የሚገቡ ተቋቋሚዎችን ለተቋማት ማስረከብ፣ |
|
|
11.3 | ተቋቋሚዎችን ወደ ቤተሰብ መሸኘት፣ | ||
11.4 | የስራ እድል ተጠቃሚ ማድረግ፣ |
| |
12 | ለከፋ የማህበራዊ ችግር ውስጥ ለገቡ የህብረተሰብ ክፍሎች ማህበራዊ ድጋፍ ማድረግ፣ |
|
|
12.1 | ለከፋ የምግብ ችግር የተጋለጡ ነዋሪዎች ምዝገባና ልየታ ማካሄድ፣ | ||
12.2 | ተጠቃሚዎችን ከማህበረሰብ አቀፍ ድጋፍና ክብካቤ ጥምረቶች ጋር ማስተሳሰር | ||
13 | ለእድሮች የምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት መስጠት፣ |
|
|
13.1 | ለእድር ምክር ቤቶች የፈቃድ እድሳት መስጠት፣ | ||
13.2 | ለእድር ምክር ቤቶች አዲስ ፈቃድ መስጠት፣ | ||
14 | የባይተዋር የዘላቂ ማረፊያ አገልግሎት መስጠት፣ |
|
|
14.1 | የባይተዋር ዘላቂ ማረፊያ የማስረጃ ጥያቄ መስተንግዶ ማከናወን፣ |
| |
14.2 | የአፅም ዝውውር ፈቃድ ጥያቄ መቀበል፣ማጣራትና መረጃ መስጠት፣ |
| |
14.3 | የአፅም ዝውውር ፈቃድ መስጠት፣ |
|
|
14.4 | የባይተዋር ቀብር ማስፈፀም፣ |
| |
15 | የአካል ጉዳተኞችና አረጋውያን ጉዳይ አካቶ ትግበራን ማስፈጸም፣ |
|
|
15.1 | አካል ጉዳተኞች የነፃ ትምህርት እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማመቻቸት፣ |
|
|
15.2 | የህግና ምክር ድጋፍ አገልግሎት መስጠት፣ |
|
|
15.3 | አምራች አካል ጉዳተኘችና አረጋውን ለምርቶቻቸው ማሳያና መሸጫ ኤግዚብሽንና ባዛር ማዘጋጀት፣ |
| |
16 | የተሃድሶ አገልግሎት መስጠት፣ |
|
|
16.1 | የተቋም አገልግሎት መስጠት፣ | ||
16.2 | የስራ ቅጥር ተጠቃሚ ማድረግ፣ |
| |
17 | የሰው ሰራሽ አካልና አካል ድጋፍ አገልግሎት ማመቻቸት፣ |
|
|
17.1 | የምክርና አመራር አገልግሎት መስጠት፣ | ||
17.2 | አቅም ለሌላቸው አካል ጉዳተኞችና አረጋውያን የነፃ ህክምና/ የጤና መደህን አገልግሎት ማመቻቸት፣ | ||
17.3 | አቅም ለሌላቸው አካል ጉዳተኞች የአካል ድጋፍ እንዲያገኙ ማድረግ፣ | ||
17.4 | አቅም ለሌላቸው አካል ጉዳተኞች የሰው ሰራሽ የአካል ድጋፍ እንዲያገኙ ማድረግ፣ |
| |
18 | መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ፕሮጀክቶች ማበልፀግ፣ |
| |
19 | የበለፀጉ ፕሮጀክቶችን ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣ |
|
|
19.1 | የፕሮጀክት አማካይ አፈፃፀም ግምገማ ማካሄድ፣ |
| |
19.2 | የፕሮጀክት ማጠናቀቂያ ግምገማ ማካሄድ፣ |
| |
| በክ/ከተማ እና በወረዳ ደረጃ በስታንዳርድ የሚሰጡ አገልግሎቶች ብዛት | 39 | 26 |
ከተገልጋይ ማሟሟላት የሚጠበቅባቸው
የፅ/ቤቱ/ የተቋሙ መጠሪያ የሴቶች፣ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት
ተ.ቁ | የሚሰጡ አገልግሎቶች ዓይነት | አገልግሎቱ የሚሰጥበት ቦታ | የአገልግሎት ስታንዳርድ/ደረጃ | የሚሰጥበት ሁኔታ | ከተገልጋይ የሚጠበቅ ቅድመ ሁኔታዎች | |
ጊዜ በሰዓት/ደቂቃ | ጥራት | |||||
1 | ለሴቶች የማህበራዊ አገልግሎት ድጋፍ መስጠት፣ | የሴቶች ተሳትፎ ማብቃትና ተጠቃሚነት ቡድን | ||||
1.1. | ከፍለው መማር ለማይችሉ ሴቶች የትምህርት እድልና ድጋፍ ማመቻቻት፣ | 8 | 100 | በአካል | በተገልጋይ ማስረጃ/ደብዳቤ | |
1.2. 3 | በጎልማሶች ተግባር ተኮር ትምህርት ማሳተፍ፣ | 8 | 100 | በአካል | በተገልጋይ ማስረጃ/ደብዳቤ | |
1.3 | የነፃ ህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ማመቻቸት፣ | 4 | 100 | በአካል | ተገልጋይ ማስረጃ | |
2 | ሴቶችን በገቢ ማስገኛ ዘርፎች እንዲሰማሩ ድጋፍ መስጠት መስጠት፣ | |||||
2.1 | ተስማሚ ቴክኖሎጅዎችን ለተጠቃሚዎች ማሰራጨት፣ | 9 | 100 | በአካል | የተገልጋይ ፍላጎት/ጥያቄ ማቅረብ | |
2.2 | ሴቶች የስራ እድል እንዲፈጠርላቸው ማመቻቸት፣ | 16 | 100 | በአካል | የተገልጋይ ፍላጎት/ጥያቄ ማቅረብ | |
3 | ሴቶች የብድርና ቁጠባ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሁኔታዎችን ማመቻቸት | |||||
3.1 | የብድር አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማመቻቸት፣ | 12 | 100 | በአካል | የተገልጋይ ፍላጎት/ጥያቄ ማቅረብ | |
3.2 | የቁጠባ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማመቻቸት፣ | 8 | 100 | በአካል | የተገልጋይ ፍላጎት/ጥያቄ ማቅረብ | |
4 | ፆታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶችን መከላከልና ተግባራዊ ምላሽ መስጠት፣ | የስርዓተ ፆታ ጉዳይ ማስረፅና ማካተት ቡድን | ||||
4.1 | ለጥቃት ተጎጅዎች ተግባራዊ ምላሽ መስጠት፣ | 4 | 100 | በአካል | የተገልጋይ ጥያቄ ማቅረብ | |
4.2 | ለሴት የመንግስት ሰራተኞች የትምህርት እድል ማመቻቸት፣ | 16 | 100 | በአካል | የተገልጋይ ፍላጎት/ጥያቄ ማቅረብ | |
5 | አማራጭ የህፃናት ክብካቤ አገልግሎት መስጠት፣ | የህፃናት መብት ድጋፍና ክብካቤ ቡድን | ||||
5.1 | ጉዲፈቻ አገልግሎት፣ | 8 | 100 | በአካል በመገኘት | የአሳዳጊዎች ፋላጎት/ጥያቄ | |
5.2 | አደራ ቤተሰብ አገልግሎት፣ | 8 | 100 | በአካል በመገኘት | ፍላጎት/ጥያቄ መኖር | |
5.3 | የመልሶ ማቀላቀል አገልግሎት፣ | 48 | 100 | በአካል በመገኘት | ፍላጎት/ጥያቄ መኖር | |
5.4 | የተቋም አገልግሎት መስጠት፣ | 2 | 100 | በአካል በመገኘት | ፍላጎት/ጥያቄ መኖር | |
6 | ምክር፣ የምክክርና አመራር አገልግሎት መስጠት፣ | |||||
6.1 | ለህፃናት የስነ ልቦና ምክር አገልግሎት መስጠት፣ | 10 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋይ የሚመጣ ፍላጎት/ጥያቄ መኖር | |
6.2 | ለህፃናት ቤተሰብ ምክር አገልግሎት መስጠት፣ | 8 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋይ የሚመጣ ፍላጎት/ጥያቄ መኖር | |
7 | የአልሚ ምግቦችን ለእርጉዝ እናቶችና ጨቅላ ህፃናት አቅርቦትና ክትትል፣ | የቀዳማይ ልጅነት ችድገት ክትትል ቡድን | ||||
7.1 | የአልሚ ምግብ አቅርቦት ማመቻቸት፣ | 18 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ፍላጎት | |
8 | ለህፃናት የቀን ማቆያ ማስፋፋትና ድጋፍ ማድረግ፣ | |||||
8.1 | የማህበረሰብ አቀፍ የህፃናት የቀን ማቆያ ማዕከላት ማቋቋምና መደራጀት፣ | 8 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ፍላጎት | |
8.2 | በመንግስት መስሪያ ቤቶች የህፃናት የቀን ማቆያ ማዕከላት እንዲቋቋሙ ድጋፍ ማድረግ፣ | 8 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ፍላጎት | |
9 | ተጠቃሚዎችን ከመሰረታዊ ማህበራዊ አገልግሎት ማስተሳሰር፣ | የማህበራዊ ሴፍቲኔትና ኑሮ ማሻሻያ ቡድን | ||||
9.2 | ቅሬታ መስተናገድ፣ | 8 | 100 | በአካል በመገኘት | በአካል/በደብዳቤ በሚቀርብ ጥያቄ | |
10 | ለተጠቃሚዎች የኑሮ ማሻሻያ አገልግሎት መስጠት፣ | |||||
10.1 | ተቋቋሚዎችን ወደ ቤተሰብ መሸኘት፣ | 40 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ | |
10.2 | የስራ እድል ተጠቃሚ ማድረግ፣ | 106 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ | |
11 | ለከፋ የማህበራዊ ችግር ውስጥ ለገቡ የህብረተሰብ ክፍሎች ማህበራዊ ድጋፍ ማድረግ፣ | የማህበራዊ ጥበቃ መከታተያና ማስተባበሪያ ቡድን | ||||
11.1 | ለከፋ የምግብ ችግር የተጋለጡ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ማድረገ፣ | 4 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ | |
11.2 | ተጠቃሚዎችን ከማህበረሰብ አቀፍ ድጋፍና ክብካቤ ጥምረቶች ጋር ማስተሳሰር | 8 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ | |
12 | ለእድሮች የምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት መስጠት፣ | |||||
12.1 | ለእድር ምክር ቤቶች የፈቃድ እድሳት መስጠት፣ | 2 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ | |
12.2 | ለእድር ምክር ቤቶች አዲስ ፈቃድ መስጠት፣ | 2 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ | |
13 | የባይተዋር የዘላቂ ማረፊያ አገልግሎት መስጠት፣ | |||||
13.1 | የማስረጃ ጥያቄ በመቀበል ማረጋገጥና ማረጋገጫ ሰርተፊኬት መስጠት፣ | 24 | 100 | በአካል | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ | |
13.2 | የአፅም ዝውውር ፈቃድ ጥያቄ መቀበል፣ማጣራትና መረጃ መስጠት፣ | 40 | 100 | በአካል | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ | |
13.3 | የባይተዋር ቀብር ማስፈፀም፣ | 3 | 100 | በአካል | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ | |
14 | የአካል ጉዳተኞችና አረጋውያን ጉዳይ አካቶ ትግበራን ማስፈጸም፣ | የአካል ጉዳተኞችና አረጋውያንማስተባበሪያና መከታተያቡድን | ||||
14.1 | አምራች አካል ጉዳተኘችና አረጋውን ለምርቶቻቸው ማሳያና መሸጫ ኤግዚብሽንና ባዛር ማዘጋጀት፣ | 16 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ/ፍላጎት | |
15 | ለአካል ጉዳተኞችና አረጋውያን የተሃድሶ አገልግሎት መስጠት፣ | |||||
15.1 | የተቋም አገልግሎት መስጠት፣ | 8 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ/ፍላጎት | |
15.2 | የስራ ቅጥር ተጠቃሚ ማድረግ፣ | 16 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ/ፍላጎት | |
16 | የሰው ሰራሽ አካልና አካል ድጋፍ አገልግሎት ማመቻቸት፣ | |||||
16.1 | የምክክርና አመራር አገልግሎት መስጠት፣ | 0.75 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ/ፍላጎት | |
16.2 | አቅም ለሌላቸው አካል ጉዳተኞችና አረጋውያን የነፃ ህክምና/ የጤና መደህን አገልግሎት ማመቻቸት፣ | 8 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ/ፍላጎት | |
16.3 | አቅም ለሌላቸው አካል ጉዳተኞች የአካል ድጋፍ እንዲያገኙ ማድረግ፣ | 8.5 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ/ፍላጎት | |
16.4 | አቅም ለሌላቸው አካል ጉዳተኞች የሰው ሰራሽ የአካል ድጋፍ እንዲያገኙ ማድረግ፣ | 8 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ/ፍላጎት | |
17 | መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ፕሮጀክቶች ማበልፀግ፣ | የፕሮጀክት ዝግጅት ክትትልና ፈንድ ማፈላለግ ቡድን | 20 | 100 | በአካል በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ/ፍላጎት |
18 | የበለፀጉ ፕሮጀክቶችን ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣ | |||||
18.1 | የፕሮጀክት አማካይ አፈፃፀም ግምገማ ማካሄድ፣ | 19 | 100 | በአካል ቦታው በመገኘት | ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ/ፍላጎት | |
18.2 | የፕሮጀክት ማጠናቀቂያ ግምገማ ማካሄድ፣ | 19 | 100 | በአካል ቦታው በመገኘት | በአካል ቦታው በመገኘት |