የስራ ሂደቶች
ራዕይ
በ2017ዓ.ም ስታንዳርዳቸውን የጠበቁ ምቹ፣ ቀልጣፋ ውጤታማ አገልግሎት የሚሰጥባቸው የክፍለ ከተማ አስተዳደሩ ህንጻዎች ለምተውና ዘመናዊ የንብረት አያያዝ ስርዓት ተዘርግቶ ማየት፡፡
ተልዕኮ
በክፍለ ከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙ ባለበጀት መ/ቤቶች ህንፃና ምድረ ግቢ በወጥ ዲዛይንና ወጪ በሚቆጥብ መልኩ እንዲለማ በማድረግ፣ የህንፃ የውስጥ አደረጃጀትና የንብረት አስተዳደር ስታንዳርድ በማዘጋጀትና በማስተግበር፣ ፍታሃዊ የሀብት ድልድል እንዲኖር በማስቻል፣ ደረጃውን የጠበቃ የጥገና፣ እድሳት የንብረት አወጋገድ የአሰራር ስርዓት በመዘርጋት፣ የህንፃና ንብረት ምዝገባ ስርዓቱን በማዘመንና የተማላ መረጃ እንዲያዝ በማድረግ እንዲሁም የአፈፃፀም ክትትልና ግምገማ በማደረግ ውጤታማ የህብት አስተዳደር ማስፈን ነው፡፡
እሴቶች
ለአዳራሽ አገልግሎት ጥያቄ ሲመጣ ተገልጋይ ሟሟላት ያለበት
በቢሮ ውስጥ የመብራትና የውሃ ችግር ተፈጥሮ ለሚጠየቅ አገልግሎት
1.በደብዳቤ ወይም በቃል የተቋረጠውን የመብራት ፣የውሃ አገልግሎት የትኛውም እንደሆነ ማሳወቅ ፡፡
የሕጻናት ማቆያ ተቋም (ዳይኬር) ለመጠየቅ የሚቀርብ አገልግሎት ጥያቄ
አድራሻ
በአቃቂ ቃሊ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ህንፃ 7ተኛ ፎቅ በስተቀኝ በኩል ቢሮ ቁጥር 705.