Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit. Ut elit tellus, luctus nec ullamcorper mattis, pulvinar dapibus leo.
በ2017ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ የደንብ መተላለፍ የቀነሰባት ለነዋሪዎቿ ምቹ እንዲሁም ለአፍሪካ ከተሞች ተምሳሌት ሆና ማየት፡፡
በህብረተሰቡ ሁሉን አቀፍ ተሳትፎ የደንብ መተላለፎችንና ተያያዥ ህገ-ወጥ ተግባራትን በመከታተልና በመቆጣጠር አዲስ አበባ ከተማን ለነዋሪዎቿ ምቹ፣ማራኪና ሰላማዊ እንድትሆን ማድረግ፡፡
አድራሻ፡-3ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 305
የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የምሰጣቸው ቁልፍ ዋና ዋና አገልግሎቶች/service provision/
የደንብ መተላለፍ ጥፋት መፈጸማቸው በማስረጃ በማረጋገጥ በተሰጠው ስልጣንና ተግባር መሰረት የማስቀጣት/ንብረት መውረስ በከተማው የፋይናንስ መመሪያ መሰረት መስራት፤